Telegram Group & Telegram Channel
#የህልም_ፍታት_ከአመታት_ወደ_ቀናት

ክተታችን ደርሶ እየመታነው እንገኛለን።
አዲስ ነገርን አስበን ብዙ አስበን ሩቅ አልመን ያዘጋጀነውን አጣፍጠን የሰራነውን ማዕድ ብትቀምሱ ለብርዱም ኩታችሁን ደርባችሁ የኪነ-ጥበብ ማዕድ ላይ ብትቋደሱ እያልን ስንጋብዝ፣

ገጣሚውም ቃሉን ሰድሮ ሙዚቀኛውም ዜማውን ወጥሮ የሰራውን ማዕድ ቅመሱልኝ ብሎ ስለተጣራ ሁላችሁም በጠራነው ክተት ተከታችሁ #ነሐሴ_23_ፒያሳ_በሚገኘው_ከHi5_Coffee_House እንድትገኙ እንላለን።
ያለን ቦተ ውስን በመሆኑ የእሽቅድድም ጉዳይ እና ቀድሞ ቦታ የማስያዙ ጉዳይ ይታሰብበት ልንል እንወዳለን።

ኩታችሁን ደርባችሁ አልያም በሀገር ባህል ልብስ አሸብርቃችሁ ኑልን እኛም ጎንበስ ብለን እንቀበላለን።

ሁላችሁም ግብዣው ይዳረስ ዘንድ #Share እናድርገው
#ከኩታ_የኪነ-ጥበብ_ማዕድ
💚💛❤️



tg-me.com/elohe19/467
Create:
Last Update:

#የህልም_ፍታት_ከአመታት_ወደ_ቀናት

ክተታችን ደርሶ እየመታነው እንገኛለን።
አዲስ ነገርን አስበን ብዙ አስበን ሩቅ አልመን ያዘጋጀነውን አጣፍጠን የሰራነውን ማዕድ ብትቀምሱ ለብርዱም ኩታችሁን ደርባችሁ የኪነ-ጥበብ ማዕድ ላይ ብትቋደሱ እያልን ስንጋብዝ፣

ገጣሚውም ቃሉን ሰድሮ ሙዚቀኛውም ዜማውን ወጥሮ የሰራውን ማዕድ ቅመሱልኝ ብሎ ስለተጣራ ሁላችሁም በጠራነው ክተት ተከታችሁ #ነሐሴ_23_ፒያሳ_በሚገኘው_ከHi5_Coffee_House እንድትገኙ እንላለን።
ያለን ቦተ ውስን በመሆኑ የእሽቅድድም ጉዳይ እና ቀድሞ ቦታ የማስያዙ ጉዳይ ይታሰብበት ልንል እንወዳለን።

ኩታችሁን ደርባችሁ አልያም በሀገር ባህል ልብስ አሸብርቃችሁ ኑልን እኛም ጎንበስ ብለን እንቀበላለን።

ሁላችሁም ግብዣው ይዳረስ ዘንድ #Share እናድርገው
#ከኩታ_የኪነ-ጥበብ_ማዕድ
💚💛❤️

BY መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)




Share with your friend now:
tg-me.com/elohe19/467

View MORE
Open in Telegram


መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ from tw


Telegram መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)
FROM USA